ንስሐ ጸሎት ለኢትዮጵያ

መጋቢት 5 2015 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ይህ ጸሎት የተዘጋጀው የሚከተሉትን ነጥቦች ተመርኩዞ ነው፦ ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 11 እንግዲህ አምላክህን እግዚአብሔርን ውደድ፥ ሕጉንም ሥርዓቱንም ፍርዱንምትእዛዙንም ሁልጊዜ ጠብቅ። ኦሪት ዘፀዓት መዕራፍ 195 ፤ አሁንም ቃሌን በእውነት ብትሰሙ ኪዳኔንም ብትጠብቁ ምድር ሁሉ የእኔ ናትና ከአሕዛብሁሉ የተመረጠ ርስትትሆኑልኛላችሁ፤ ዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 14 15፤ ብትወዱኝContinue reading “ንስሐ ጸሎት ለኢትዮጵያ”