እኔ ግን እላችኋለሁ ፣ ጠላቶቻችሁን ውደዱ ለሚጠሉአችሁ መልካም አድርጉ ለሚያሳድዱአችሁ ጸልዩ፡፡ (ማቴዎስ 5: 44) ለምንድነው ይህንን ያዘዘው? ከጥላቻ ፣ ከመበሳጨት ፣ ቁጣ እና ቂም ፣ ነፃ ያወጣችሁ ዘንድ ፣ እንዲሁም ሁሉንም የሚወደውን የላቀ ስጦታ የሆነውን ለፍጹም ፍቅር ብቁ እንድትሆኑ ነው። እግዚአብሔርን በመምሰል ሁሉንም ሰዎች እኩል መውደድ ካልተቻለ እንደዚህ ዓይነቱን ፍቅርን ማግኘት አትችሉም። እግዚአብሔር ሰዎችን ሁሉContinue reading “ጠላቶቻችሁን ውደዱ: ለምን?”