ቅዱሳን አበው ስለ ሲኦል ምን አሉ?

ቅዱስ አባ እንጦንስ እግዚአብሔር ቸር ከስሜት ተጸዕኖ የተላቀቀ የማያዳላ ከጊዜ በኃላ የማይለወጥ ነው፡፡ እግዚአብሔር መልካም በሚያደርጉ ሰዎች ላይ የሚደሰት እና እሱን ለሚያከብሩ ምህረትን የሚያደርግ ፣ በአንፃሩ ደግሞ በክፉ መንገድ የሚሄዱና በኃጢያት በወደቁ ሰዎች ላይ ፊቱን የሚያዞር ከሆነ አንድ ሰው እንዴት እግዚአብሔር የማይለወጥ ምክንያታዊ እና የማያዳላ ነው ብሎ ሊያስብና ሊናገር ይችላል?  ለዚህ መልሱ እግዚአብሔር ደስ አይለውምContinue reading “ቅዱሳን አበው ስለ ሲኦል ምን አሉ?”