ስለ ወያኔ መጨረሻና የኢትዮጵያ እጣ ፋንታ በ2007 ዓ.ም. የተነገሩ ትንቢቶች

Originally posted on የዲያቆን ረዳ ውቤ መታሰቢያ ቤተ መጻሕፍት:
“ኤርትራም ወደ እናት ሀገሯ ትመለሳለች” ለአምላክ የቀረቡ ቅዱሳንና ንጹሃን ሰዎች ወደፊት ገና እነሱ ያልኖሩበት ዘመን ሁኔታ አስቀድመው የማወቅ ጸጋ ስለሚሰጣቸው ” እንዲህ ይሆናል: ይሄ ይመጣል ይሄ ይሄዳል ” እያሉ ይናገራሉ :: እነዚህ ቅዱሳን የሚናገሩት እውነት ትንቢት ሲባል እነሱ ተናጋሪዎቹ ደግሞ ነብያት ይባላሉ:: የሚመጣውም ትውልድ አንብቦ ወደፊት ለሚሆነው ነገር ይዘጋጅ ዘንድም የትንቢት መጽሐፍት…

አባ ሊባኖስ “አባ መጣዕ” Abba Libanos of Mete’a

ይህ ብሎግ ለታላቁ አባት አባ ሊባኖስ መታሰቢያ ነው በየቦታው ጸበል በማፈለቅ የኢትዮጵያን ምድር እንደባረኩ ሁሉ በዚህ የሚጻፉት ሁሉ ወደ ሕይወት ምንጭ ወደ ሆነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሚያደርስ እንዲሆን የጻድቁን ምልጃ በመማለድ ነው አሜን ከዲያቆን ዮርዳኖስ አበበ ፔጅ ላይ የተወሰደ _ እግዚአብሔር አገልግሎትህን ይባርክ አባ ሊባኖስን “አባ መጣዕ” =>በሃገራችን እጅግ ዝነኛ ከሆኑ ቅዱሳን አንዱ አባ ሊባኖስContinue reading “አባ ሊባኖስ “አባ መጣዕ” Abba Libanos of Mete’a”